ከመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰጠ ማብራሪያ
ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ፡-
በአትሚስ ሴክተር 6 ኢንስፔክሽን ቡድን መሪ አቶ መሃመድ ቢያሎ የተመራው ልዑክ የ5ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃን የዝግጁነት ሁኔታ አረጋገጠ፡፡
የምዕራብ ዕዝ የሀገራችንን ክብርና ነፃነት ለማስጠበቅ የሚያስችል ቁመና መገንባቱን የዕዙ ዋና አዛዥ ተናገሩ።
በሽብርተኛው የሸኔ ታጣቂ ሃይል ጉዳት የደረሰበት የመልካ ጉባ ድልድይ መገንባት ዘርፈ ብዙ ወታደራዊ ጠቀሜታዎች እንዳሉት በቦታው የሚገኙ የፀጥታ ተቋማት አመራሮች ተናገረዋል።
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከቱርኩ የመከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ።
በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የልዑክ ቡድን የቱርክ መንግስት ባዘጋጀው የEFES 2022 ሚሊተሪ ኤክሰርሳይስ ላይ ለመሳተፍ ቱርክ ገባ።
የጦር ኃይሎች ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰጠውን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል ያከናወነው ተጨማሪ የህክምና መስጫ ግንባታ በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀንአ ያደታ ተመርቆ በይፋ ተከፈተ።